1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጨው እጥረት፣ ውድነትና ገበያው፣

ረቡዕ፣ ሰኔ 18 2006

በመላ ኢትዮጵያ የሚታየው የጨው እጥረትና ውድነት፣ በአንጻሩ ደግሞ አፋር ውስጥ ፣ በአፍዴራ፣ ዶቢና ካዳባ በተሰኙት ቦታዎች ያለው የጨው ክምችት፣ ጤናማ የግብይት ሥርዓት አለመኖሩን ያመለክታል ይላል አካባቢውን ጎብኝቶ የተመለሰው ዘጋቢአችን ፣ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ።

https://p.dw.com/p/1CQ3M
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

ጨውን ፣ የአዮዲን ማዕድንን ቅልቅል፣ ባጠቃላይ ንግዱንና አቅርቦቱን በተመለከተ በተለያዩ ጊዜያት መጠነኛ ዳሰሳ ተደርጎ እንደነበረ ዮሐንስ ያስታውሰናል። የዚህን ሥር የሰደደ ግብይት ችግር ምንጭ ለማወቅ፣ ምርመራ ማድረጉን የቀጠለው ዘጋቢአችን ዮሐንስ ፣ አስፈላጊ የጽሑፍና የቃል መረጃ ዎችን ካሰባሰበ በኋላ በማምረቻ ቦታ ያለውን ሁኔታ ከቅርብ ለመመልከት ወደ አፋር ከወረደ በኋላ ፤ ተከታዩን አጠናቅሮ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ