1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ፖለቲካሶማሊያ

ዳግም ዕውቅና ፍለጋ፦ የሶማሌላንድ መንገድ

Eshete Bekele/ MMTማክሰኞ፣ ሚያዝያ 22 2016

ሶማሌላንድ ከ64 ዓመታት በፊት ከቅኝ ገዢዎች ነጻ ስትወጣ ያገኘችውን ዕውቅና ዳግም እጇ ለማስገባት ጥረት ላይ ነች። ይኸ ጥረት ከሶማሊያ ብርቱ ተቃውሞ ቢገጥመውም የሶማሌላንድ ልሒቃን በቅርቡ ይሳካል የሚል ተስፋ ሰንቀዋል። ኢትዮጵያ ዕውቅና ብትሰጥ ሶማሌላንድ የአፍሪካ ኅብረት 55ኛ አባል ሀገር እንደምትሆን ልሒቃኑ ያምናሉ።

https://p.dw.com/p/4fN0Z
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

Gipfel Afrikanische Union Addis Abeba
ምስል dapd

ትኩረት በአፍሪቃ

ትኩረት በአፍሪካ አኅጉሪቱን የተመለከቱ ትኩስ ዜናዎች እና ዐበይት ርዕሰ-ጉዳዮች የሚቀርቡበት ሣምንታዊ መሰናዶ ነው። አፍሪካ ከቅኝ ግዛት ዘመን ተሻጋሪ ዳፋ ለመላቀቅ የምታደርገው ጥረት፣ ከተቀረው የዓለም ክፍል በፖለቲካና ኤኮኖሚ ያላት ግንኙነት በጥልቀት ይፈትሻል። መሰናዶው የአፍሪካውያን መሪዎችን ተክለ ስብዕና፣ ስኬት እና ውድቀታቸውን ይመረምራል